የአገር ቤት ጋዜጦች ምን ጻፉ?
የበርማ ጄነራሎች እንኳ ሳንሱኪን ያሰሩበት ኹኔታ ከብርቱካን ጋር አይነጻጸርም፡፡ የብርቱካን የከፋ ነው፡፡ የእኛ መሪ ተብዬዎች የበርማ ጄኔራሎችን ያህል እንኳ ሆደ ሰፊነት የላቸውም፡፡ ለስድስት ወራት ያህል ሰው በማይታይበት፣ መፀዳጃ ባልነበረበት አደገኛ ቦታ አስረው ሥነልቡናዋን ለመስበር ሞክረዋል፡፡ እስር ቤቱን አውቀዋለሁ፡፡ ታስሬበት ነበር፡፡ የእርሷ ግን እኔ ከማውቀው እጅግ የከፋ፣ ከበርማ ጄኔራሎች ሁሉ እጅግ የከፋ፣ እኩይ ሥነ-ምግባር በተጠናወታቸው ሰዎች የተወሰደባት ርምጃ ነው፡፡ ሰማይ እንኳ እንዳታይ መስኮት ያልነበረው ክፍል ውስጥ ነው መጀመርያ ላይ ያሰሯት፡፡
Read more
22 November 2010 