Archive | Books RSS feed for this section
ramatohara cover 1

የአገር ወይስ የሥነ ጽሑፍ ፍቅር?

ይስማእከ በመጽሐፉ መግቢያ ላይ የሚጠቅሳቸው እና “የሥነ ጽሑፍ ስብራቱን” በ “ወጌሻ ምክራቸው” እንደጠገኑለት የሚያወድሳቸው “መካሪዎቹ” ያላዩዋቸው የሚመስሉ እጅግ ብዙ፣ ብዙ “ስብራቶች” በመጽሐፉ ውስጥ በጉልህ ይስተዋላሉ። የይስማእከ በእድሜ ወጣት ከመኾኑ የተነሳ እንደ ባለቅኔው ጸጋዬ ገብረመድኅን አባባል “በሳርም፣ ባሳርም” ተምሮ ያልጨረሳቸው ብዙ ጉዳዮች ሊኖሩ እንደሚችሉ ግልጽ ነው። (በድፍረት የሠራቸው ብዙ ስህተቶች እንዳሉ ባይዘነጋም) በመጽሐፉ መግቢያ ላይ ስማቸውን ያነሳቸው የሥነ ጽሑፍ ባለሞያዎች ግን እነኚህን የሚጎረብጡ ስህተቶች እንዴት ሊያልፏቸው እንደቻሉ ለብዙዎች ያስገርማቸዋል። በእርግጥ ይስማእከ እነዚህ ሰዎች በመጽሐፉ ላይ የነበራቸው አስተዋጽዖ እስከምን ድረስ እንደነበረ አይነግረንም። በመኾኑም እነዚህን ሰዎች እርሱ ስማቸውን ስለጠቀሰ ብቻ የስህተቱ አጋር አድርጎ ማሰብም አስቸጋሪ ሊኾን ይችላል። ይስማእከም የእነርሱን አስተያየት “ሙሉ በሙሉ” እንዳልተቀበለ በስልክ ውይይታችን ላይ ገልጿል። ምክንያትም አለው፤ “የራሴ የኾኑ ቀለሞች ከመጽሐፉ እንዲጠፉ አልፈለግሁም” የሚል።

Read more
abba

የአክሊሉ ሀብተወልድ ታሪክ ሌላ የኀዘን ትዝታ

የመጽሐፉ 92 ገጾች ጠቅላይ ሚኒስቴር አክሊሉ ሀብተወልድ ከልጅነታቸው ዘመን የትምህርት ቤት ታሪክ አንስቶ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኾነው እስከተሾሙበት የአጼ ኀይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ማብቂያ ድረስ ያለውን የሥራ ዘመናቸውን ታሪክ ይተርካል። አሳታሚው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ለዚሁ የአክሊሉ ሀብተወልድ መጽሐፍ የእንግሊዘኛ ትርጉም እንዲኖረው እና አብሮ እንዲጠረዝ አድርጓል። ከአማርኛው ሥራ በተለየም እንግሊዘኛው ብዙ ጠቃሚ የኾኑ ነገሮችን አካቷል። ጸሐፊው ከመገደላቸው በፊት እንደተናገሩት አቶ ከተማ ይፍሩ ያስታወሱት አባባል፣ የተርጓሚው የዶክተር ጌታቸው ተድላ መቅድም፣ የጸሐፊውን ታሪክ በአጭሩ የሚያስረዳ መግቢያን አካቷል። ይህም መግቢያ ጸሐፊውን የሚያውቋቸው የተለያዩ የውጪ አገር ሰዎች በነበራቸው የዲፕሎማሲ ሚና ዙሪያ የሰጧቸውን ምስክርነቶች የሚያጠቃልል ነው። እነኚህ ነገሮች በአማርኛውም የመጽሐፉ አካል ተካተው ቢገኙ ለአማርኛ አንባብያን የበለጠ ጠቃሚ እንደሚኾኑ ግልጽ ይመስላል።

Read more
Cheru11

New Book: The Rise of China and India in Africa

The Rise of China and India in Africa
Challenges, Opportunities and Critical Interventions
Edited by Fantu Cheru and Cyril Obi
Hardback: £70.00
Paperback: £21.99

Read more
41oK-VYKjvL._SS500_

New Book on Ethiopia

Title: Why Ethiopia Remains Poor
Structural and Conjunctural Constraints for the Emergence of a Civil Society in Ethiopia: 1991-2005
Author: Melakou Tegegn
Lambert Academic Publishers (Germany), 2010

Read more

New Books On The Shelf

Last week’s hot issue about books was that of the speed in which the bookshops emptied their shelves of copies of two new books: Tiku’e Bahita’s biography of Meles Zenawi and Hizkias Tsegaye’s novel. This week is also blessed with other new publications. Amharic readers have many choices on the new-arrivals shelf. Sibhat Gebre Egziabher, Endalegeta Kebede, Andualem Abate, and Wegayehu Belew are the reasons.

Read more